4. የዓሥራት ክፍያ
4.1 ማንኛውም ምዕመናን ከሚያገኘው ከዓሥር አንድ ለቤተ ክርስቲያን ማስገባት ይጠበቅበታል
4.2 ክፍያዎቹ፦ በቤተክርስትያን በአካል ተገኝቶ፤ ጸሐፊዋ ቢሮ ሄዶ፣ በጥሬ ገንዘብ ክፍሎ፣ ደረሰኝ መቀበል ይቻላል።
4.3 ወይም ክፍያውን፣ ከዚህ በታች በተመለከተው የቀበና ኪዳነ ምሕረት ቤ/ክ ሂሳብ ቁጥር መሠረት ማስገባት እና ይስገቡበትን መረጃ ለጻፊዋ አሳይቶ ደረሰኝ መቀበል ይቻላል።
Bank Account Details
Addis International Bank
- Account Name: KEBENA KIDANEMEHERET CATHOLIC CHURCH
- Account Number: 0730635514206001
Commercial Bank Of Ethiopia
- Account Name: ECS - KEBENA KIDANEMIHRET PARISH LAITY COUNCIL
- Account Number: 100000143124636234
4.2 ስለ አስራት ተጨማሪ መረጃ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች